ሀገረ ስብከቱ የሚስገነባው መንበረ ጵጵስና ተጎበኘ!!
ኤክቱስ ኅዳር 13/2018 ዓ.ም የጌዴኦ ኮሬና ቡርጂ ሀገረ ስብከት አዲስ የሚያስገነባውን መንበረ ጵጵስና ብፁዕ አቡነ ገሪማ የሀገረ ስብከቱ ጳጳስና የቅዱስ ሲኖዶስ አባል፣ የሀገረ ስብከቱ የክፍል ኃላፊዎች፣ የማኅበረ ቅዱሳን ከፍተኛ አመራሮችና የዲላ ማዕከል ሥራ አስፈጻሚዎች ጎብኝተዋል። የማኅበረ ቅዱሳን የሥራ አስፈጻሚ የሆኑት መምህር ዋስይሁን በተመለከቱት ነገር ከመደሰታቸው በተጨማሪ “ሀገረ ስብከቱ ለብዙዎች አርአያ የሚሆን ነው” ያሉ ሲሆን በብፁዕነታቸው መደነቃቸውን ገልጸዋል።
ሀገረ ስብከቱ የሚስገነባው መንበረ ጵጵስና ተጎበኘ!! Read More »