የፈተና ውጤት!
የጌዴኦ ኮሬና ቡርጂ ሀገረ ስብከት ለዲላ ደብረ ሰላም ቅዱስ ዑራኤል ቤተ ክርስቲያን መደበኛ ጸሐፊ ለመቅጠር ባወጣው የሥራ ማስታወቂያ መሠረት መስፈርቱን አሟልተው የተገኙ ዕጩ(ዎች) ያመጡት አጠቃላይ የፈተና ውጤት!
በኢ/ኦ/ተ/ቤ/ የጌዴኦ ኮሬና ቡርጂ ሀገረ ስብከት
የጌዴኦ ኮሬና ቡርጂ ሀገረ ስብከት ለዲላ ደብረ ሰላም ቅዱስ ዑራኤል ቤተ ክርስቲያን መደበኛ ጸሐፊ ለመቅጠር ባወጣው የሥራ ማስታወቂያ መሠረት መስፈርቱን አሟልተው የተገኙ ዕጩ(ዎች) ያመጡት አጠቃላይ የፈተና ውጤት!
የጌዴኦ ኮሬና ቡርጂ ሀገረ ስብከት ጽሕፈት ቤት ለዲላ ደብረ ሰላም ቅዱስ ዑራኤል ቤተ ክርስቲያን ሰበካ ጉባኤ በቋሚ ጸሐፊ መደብ ሠራተኛ ለመቅጠር ባወጣው ማስታወቂያ የወጣውን መስፈርት ያሟላችሁ ብቻ የሥራ ልምድና የድጋፍ ደብዳቤ በመያዝ ማግሰኞ ጥር 5/2018 ዓ.ም ከረፋዱ 4:00 ሰዓት በሀገረ ስብከቱ ጽሕፈት ቤት ለፈተና እንድትገኙ እየገለጽን በማስታወቂያው የተገለጸውን መሥፈርት የማያሟላ ተመዝጋቢ ለፈተና የማይቀመጥ መሆኑን ከወዲሁ እናሳውቃለን። ኤክቱስ ታኅሣሥ 23/2018 ዓ.ም
መንፈሳዊ ጉባኤ ከህዳር 12 እስከ ህዳር 15፣ 2017 ዓ.ም
መንፈሳዊ ጉባኤ ከህዳር 12 እስከ ህዳር 15፣ 2017 ዓ.ም Read More »
መንፈሳዊ ጉባኤ ጥቅምት 26 እና 27፣ 2017 ዓ.ም
መንፈሳዊ ጉባኤ ጥቅምት 26 እና 27፣ 2017 ዓ.ም Read More »