በኢ/ኦ/ተ/ቤ/ የጌዴኦ ኮሬና ቡርጂ ሀገረ ስብከት

Admin

ሦስተኛው ዙር ወርሃዊ የወንጌል ጉባኤ በዲላ ደ/ገ/ቅ/ሚካኤል ቤተ ክርስቲያን ተደረገ!!

ሦስተኛው ዙር ወርሃዊ የወንጌል ጉባኤ በዲላ ደ/ገ/ቅ/ሚካኤል ቤተ ክርስቲያን ተደረገ!! ለጥምቀት በዓል መንፈሳዊ አገልግሎት የሚሰጡ ጥምቀትን በዲላ በሚል መጠሪያ ስም የተመሠረቱ የወጣቶች መንፈሳዊ የአገልግሎት ማኀበር በብፁዕ አባታችን አቡነ ገሪማ የሀገረ ስብከቱ ጳጳስና የቅዱስ ሲኖዶስ አባል መልካም ፈቃድ በወር መጨረሻ እሁድ የሚደረገው የወንጌል አገልግሎት የሦስተኛ ወሩን አገልግሎት በዲላ ደብረ ገነት ቅዱስ ሚካኤል ቤተክርስቲያን ተካሄደ። በዕለቱ ሊቀ […]

ሦስተኛው ዙር ወርሃዊ የወንጌል ጉባኤ በዲላ ደ/ገ/ቅ/ሚካኤል ቤተ ክርስቲያን ተደረገ!! Read More »

ለብፁዕ አቡነ ገሪማ ጳጳስ የትንሣኤን በዓል በማስመልከት የእንኳን አደረስዎ መርሐ ግብር ተከናወነ!!

ለብፁዕ አቡነ ገሪማ ጳጳስ የትንሣኤን በዓል በማስመልከት የእንኳን አደረስዎ መርሐ ግብር ተከናወነ!! ለብፁዕ አቡነ ገሪማ የጌዴኦ ኮሬና ቡርጂ ሀገረ ስብከት ጳጳስና የቅዱስ ሲኖዶስ አባል የጌታችንና የመድኃኒታችን የኢየሱስ ክርስቶስን የትንሣኤ በዓል በማስመልከት የእንኳን አደረስዎ መርሐግብር ተናውኗል። በዕለቱ የሃገረ ስብከቱ የሥራ ሃላፊዎች፣ የመንበረ ጵጵስና እና ወናጎ ወረዳ ቤተ ክህነት ሥራ አስኪያጅና ጸሐፊ፣ የአድባራቱ አስተዳዳሪዎች፣ የካህናት ተወካዮች፣ የሰንበት

ለብፁዕ አቡነ ገሪማ ጳጳስ የትንሣኤን በዓል በማስመልከት የእንኳን አደረስዎ መርሐ ግብር ተከናወነ!! Read More »

ከትንሣኤ በኋላ ያሉ ዕለታት ስያሜዎች

ከትንሣኤ በኋላ ያሉ ዕለታት ስያሜዎች ከትንሣኤ ሌሊት ፩ ሰዓት ጀምሮ እስከ ዳግም ትንሣኤ ያለው ሳምንት የፉሲካ ምሥጢር የተገለጠበት፤ ከግብፅ ወደ ምድረርስት ከሲኦል ወደ ገነት መሻገርን የሚያመላክት ሳምንት ነው። ለፉሲካ የሚታረደውም በግ ፉሲካ ይባላል (ዘዳ. ፲፮÷፪:፭÷፮)፤ ፉሲካ ማለት ደግሞ ማለፍ ነው፤ ኢየሱስ ክርስቶስ የተሰቀለበትም ሳምንት የፉሲካ ሳምንት ነበር፤ (ሉቃ. ፳፪፥፲፬-፲፮፤ ዮሐ. ፲፰፥፴፰-፵)። እርሱም ንጹሕ የእግዚአብሔር በግ

ከትንሣኤ በኋላ ያሉ ዕለታት ስያሜዎች Read More »

ከአራቱ ወረዳ ለተውጣጡ ከቋንቋ ሰባኪያነ ወንጌል ጋር ውይይት ተደረገ!!

ከአራቱ ወረዳ ለተውጣጡ ከቋንቋ ሰባኪያነ ወንጌል ጋር ውይይት ተደረገ!! በጌዴኦ ኮሬና ቡርጂ ሀገረ ስብከት ከአራት ወረዳ ቤተክህነት ማለትም ከመንበረ ጵጵስናና ወናጎ፣ ከይርጋጨፌ፣ከኮቸሬና ገደብ ፣ከቡሌና ረጴ ወረዳዎች ከተውጣጡ በጌዴኡፋ ቋንቋ የስብከተ ወንጌል አገልግሎት ከሚሰጡ ሰባኪያነ ወንጌል ጋር ብፁዕ አቡነ ገሪማ የሀገረ ስብከቱ ጳጳስና የቅዱስ ሲኖዶስ አባል ጋር ውይይት ተደረገ። ውይይቱ ከቤተክርስቲያን ካህናት ማሰልጠኛ ተመርቀው ወጥተው ምን

ከአራቱ ወረዳ ለተውጣጡ ከቋንቋ ሰባኪያነ ወንጌል ጋር ውይይት ተደረገ!! Read More »

ሊቀ ትጉሃን ቀሲስ ሀብታሙ አበበ የሀገረ ስብከቱ የስብከተ ወንጌል ክፍል እና የሕዝብ ግንኙነት ክፍል ኃላፊ

ሊቀ ትጉሃን ቀሲስ ሀብታሙ አበበ የሀገረ ስብከቱ የስብከተ ወንጌል ክፍል እና የሕዝብ ግንኙነት ክፍል ኃላፊ

ሊቀ ትጉሃን ቀሲስ ሀብታሙ አበበ የሀገረ ስብከቱ የስብከተ ወንጌል ክፍል እና የሕዝብ ግንኙነት ክፍል ኃላፊ Read More »

የመስቀሉ ቃል ለሚጠፉት ሞኝነት፥ ለእኛ ለምንድን ግን የእግዚአብሔር ኃይል ነውና ( 1ቆሮ 1 ÷ 17 ፡ 18 )

የመስቀሉ ቃል ለሚጠፉት ሞኝነት፥ ለእኛ ለምንድን ግን የእግዚአብሔር ኃይል ነውና ( 1ቆሮ 1 ÷ 17 ፡ 18 )

የመስቀሉ ቃል ለሚጠፉት ሞኝነት፥ ለእኛ ለምንድን ግን የእግዚአብሔር ኃይል ነውና ( 1ቆሮ 1 ÷ 17 ፡ 18 ) Read More »

ብፁዕ አቡነ ገሪማ የጌዴኦ ኮሬና ቡርጅ ሀገረ ስብከት ጳጳስ በልዩ ልዩ የሙያ ዘርፍ ተሰማርተው በአዲስ አበባ ከሚገኙ ኦርቶዶክሳውያን ምእመናን ጋር በሀገረ ስብከቱ በሚከናወኑ ዕቅዶች ዙሪያ ውይይት አደረጉ።

ብፁዕ አቡነ ገሪማ የጌዴኦ ኮሬና ቡርጂ ሀገረ ስብከት ጳጳስ በሀገረ ስብከቱ እየተከናወኑና ወደፊት ሊተገበሩ በታቀዱ ዕቅዶች ዙሪያ በአዲስአበባ ከተማ ከሚገኙ ኦርቶዶክሳውያን ጋር በቅድስት ሥላሴ ዩኒቨርስቲ የነገረ መለኮት መማሪያ ክፍል የጋራ ውይይትና ምክክር አደረጉ። ለምክክሩ መነሻ የሚሆን ሰነድ የቀረበ ሲሆን በሰነዱ በሀገረ ስብከቱ ታሪካዊ ጉዞ፣ አሁናዊ ሀገረ ስብከቱ ያለበት ነባራዊ እውነታና ተግዳሮት፣ ወደፊት በሀገረ ስብከቱና በምእመናን

ብፁዕ አቡነ ገሪማ የጌዴኦ ኮሬና ቡርጅ ሀገረ ስብከት ጳጳስ በልዩ ልዩ የሙያ ዘርፍ ተሰማርተው በአዲስ አበባ ከሚገኙ ኦርቶዶክሳውያን ምእመናን ጋር በሀገረ ስብከቱ በሚከናወኑ ዕቅዶች ዙሪያ ውይይት አደረጉ። Read More »

Scroll to Top
በኢ/ኦ/ተ/ቤ/ የጌዴኦ ኮሬና ቡርጂ ሀገረ ስብከት