የሀገረ ስብከቱ የገንዘብ ቤት ሥራና ኃላፊነት
የሀገረ ስብከቱ የገንዘብ ቤት ሥራና ኃላፊነት ፩.ገንዘብን በህጋዊ ደረሰኝ (ካርኒ) ይቀበላል፡፡ ፪.ለማንኛውም የገንዘብ ወጪ ህጋዊ ትዕዛዝ ሲደርሰው ብቻ ክፍያ ይፈጽማል፡፡ ፫.ገቢና ወጪውን በተለየ በተዘጋጀ የገቢና የወጪ መዛግብት ላይ ይመዘግባል እንዲሁም ሂሳቡን በጥንቃቄ መዝግቦ ይይዛል፡፡ ፬.በየወሩ መጨረሻ በጠቅላላ የገባውና የወጣውን ገንዘብ ልክ ከወጪ ቀሪውን ከሂሳብ ክፍሉ መዛግባት ጋር ያመሳክራል፡፡
የሀገረ ስብከቱ የገንዘብ ቤት ሥራና ኃላፊነት Read More »