ኤክቱስ ሐምሌ 6/2018 ዓ.ም
በጌዴኦ ኮሬና ቡርጂ ሀገረ ስብከት በዲላና ወናጎ ወረዳ ቤተ ክህነት በሻራ ደብረ ሰላም መድኃኔዓለም ቤተ ክርስቲያን ከዚህ ቀደም የሌላ ቤተ እምነት ተከታዮች የነበሩ ስምንት አዳዲስ አማንያን ተጠምቀው የሥላሴን ልጅነት አግኝተዋል።

በኢ/ኦ/ተ/ቤ/ የጌዴኦ ኮሬና ቡርጂ ሀገረ ስብከት
ኤክቱስ ሐምሌ 6/2018 ዓ.ም
በጌዴኦ ኮሬና ቡርጂ ሀገረ ስብከት በዲላና ወናጎ ወረዳ ቤተ ክህነት በሻራ ደብረ ሰላም መድኃኔዓለም ቤተ ክርስቲያን ከዚህ ቀደም የሌላ ቤተ እምነት ተከታዮች የነበሩ ስምንት አዳዲስ አማንያን ተጠምቀው የሥላሴን ልጅነት አግኝተዋል።
