የሀገረ ስብከቱ የቁጥጥር ክፍል ሥራና ኀላፊነት
የሀገረ ስብከቱ የቁጥጥር ክፍል ሥራና ኀላፊነት ፩.ልዩ ልዩ ገቢና ወጪ የተደረገባቸውን ካርኒዎችና ሰነዶች ህጋዊ መሆናቸውን ይመረምራል እንዲሁም ገንዘቡ በትክክል ተቆጥሮ በባንክ መቀመጡን ያረጋግጣል ፡፡ ፪.የሒሳቡ አያያዝ አጠባበቅ ትክክል መሆኑንና አለመሆኑን በዝርዝር መዝግቦ በየሦስት ወር ለአስተዳደር ጉባኤ ሪፖርት ያቀርባል፡፡ ፫. ከሚመለከታቸው ክፍሎች ጋር የሀገረ ስብከቱን ንብረት በየዓመቱ ኦዲት ያደርጋል፡፡ ፬. በሀገረ ስብከቱ ለዓመት ከተመደበው በጀት በላይ ወጪ እንዳይሆን ይቆጣጠራል፡፡
የሀገረ ስብከቱ የቁጥጥር ክፍል ሥራና ኀላፊነት Read More »