ሀገረ ስብከቱ የሚያከናውናቸው ተግባራት
ሀገረ ስብከቱ የሚያከናውናቸው ተግባራት የሀገረ ስብከቱን ዓላማ ከግብ ለማድረስ በቀጣዩ አሥር ዓመት ሀገረ ስብከታችን የሚከተሉትን ተግባራት ያከናውናል፡፡ ፩. የሀገረ ስብከቱን ሙሉ ስታስቲካዊ መረጃዎችን አስባስቦና አጠናቅሮ ይይዛል ፪.ስብከተ ወንጌል በሁሉም የሀገረ ስብከቱ ወሰን እንዲስፋፋ ያደርጋል፡፡ ፫. ሁለ ገብ የአብነት ት/ቤቶችን በቅደም ተከተል ያቋቁማል ያደራጅማል ፬. በሀገረ ስብከቱ ክልል ውስጥ ያሉት ገጠር አብያተክርስቲያናት በተለያየ ምክንያት የተዘጉ እንዲከፈቱ […]
ሀገረ ስብከቱ የሚያከናውናቸው ተግባራት Read More »