በኢ/ኦ/ተ/ቤ/ የጌዴኦ ኮሬና ቡርጂ ሀገረ ስብከት

የሀገረ ስብከቱ ዕቅድና ልማት ክፍል ሥራና ኃላፊነት

፩.የሀገረ ስብከቱን የአጭር የመካከለኛና የረጅም ጊዜ ዕቅድ ያወጣል አፈጻጸሙንም ለአስተዳደር ጉባኤ ያቀርባል

፪. በሀገረ ስብከቱ ሥራ የአብያተ ክርስቲያናት የይዞታ ቦታዎች ከመመሪያ ወጪ የበላይ አካል ሳይፈቅድ ለሦስተኛ ወገን እንዳይሰጡ ይቆጣጠራል ይከታተላል

፫.የሥራውን ውጤት በሚመለከት በየሦስት ወር ለአስተዳር ጉባኤ ሪፖርት ያቀርባል

Scroll to Top