በኢ/ኦ/ተ/ቤ/ የጌዴኦ ኮሬና ቡርጂ ሀገረ ስብከት

ታላቅ በዓለ ንግሥና መንፈሳዊ ጉባኤ በጌዴኦ ኮሬና ቡርጂ ሀገረ ስብከት በዲላና ወናጎ ወረዳ ቤተ ክህነት በወናጎ ደብረ ጽዮን ቅድስት ማርያም ቤተ ክርስቲያን ከሰኔ 19 – 21/ 2018 ዓ.ም ስለተዘጋጀ ሁላችሁም እንድትሳተፉ መንፈሳዊ ጥሪያችንን እናስተላልፋለን!

ኤክቱስ ሰኔ 14/2018 ዓ.ም

“የእግዚአብሔር ድምጽ ከተማይቱን ይጠራታል”
ሚክ ፮፥፱

Scroll to Top