በኢ/ኦ/ተ/ቤ/ የጌዴኦ ኮሬና ቡርጂ ሀገረ ስብከት

ብፁዕ አቡነ ገሪማ ለአምስት ደቀ መዛሙርት ማዕረገ ዲቁና ሰጡ!

ኤክቱስ የካቲት 16/2018 ዓ.ም

ብፁዕ አቡነ ገሪማ የጌዴኦ ኮሬና ቡርጂ ሀገረ ስብከት ጳጳስና የቅዱስ ሲኖዶስ አባል በይርጋጨፌ ወረዳ ቤተ ክህነት በይርጋጨፌ ደብረ ምሕረት ቅድስት ኪዳነ ምሕረት ቤተ ክርስቲያን መንፈሳዊ ትምህርታቸው ሲከታተሉ ለቆዩ ለአምስት ደቀ መዛሙርት ማዕረገ ክህነት ሰጥተዋል። በተጨማሪም ለአንድ እናት ሥርዓተ ምንኩስናን ፈጽመዋል።

ብፁዕነታቸው ዲያቆናቱ የቅድስት ቤተ ክርስቲያንን ዶግማ፣ ቀኖና እና ትውፊት ጠብቀው በትጋት ማገልገል እንዳለባቸው አባታዊ ቃለ ምዕዳንና ቡራኬ ሰጥተዋል።

12 thoughts on “ብፁዕ አቡነ ገሪማ ለአምስት ደቀ መዛሙርት ማዕረገ ዲቁና ሰጡ!”

  1. Pingback: cialis generic

  2. Pingback: meloxicam for tooth pain

  3. Pingback: augmentin antibiotic

  4. Pingback: lasix medicine for urine

  5. Pingback: diflucan oral medication

  6. Pingback: viagra adverse events

  7. Pingback: sémaglutide naturel

  8. Pingback: semaglutida que tipo de medicamento es

  9. Pingback: semaglutid kaufen polen

  10. Pingback: doxycycline for heartworms in dogs

  11. Pingback: metronidazole 500 mg gum infection

  12. Pingback: kirkland minoxidil ingredients

Comments are closed.

Scroll to Top