ኤክቱስ የካቲት 16/2018 ዓ.ም
ብፁዕ አቡነ ገሪማ የጌዴኦ ኮሬና ቡርጂ ሀገረ ስብከት ጳጳስና የቅዱስ ሲኖዶስ አባል በይርጋጨፌ ወረዳ ቤተ ክህነት በይርጋጨፌ ደብረ ምሕረት ቅድስት ኪዳነ ምሕረት ቤተ ክርስቲያን መንፈሳዊ ትምህርታቸው ሲከታተሉ ለቆዩ ለአምስት ደቀ መዛሙርት ማዕረገ ክህነት ሰጥተዋል። በተጨማሪም ለአንድ እናት ሥርዓተ ምንኩስናን ፈጽመዋል።
ብፁዕነታቸው ዲያቆናቱ የቅድስት ቤተ ክርስቲያንን ዶግማ፣ ቀኖና እና ትውፊት ጠብቀው በትጋት ማገልገል እንዳለባቸው አባታዊ ቃለ ምዕዳንና ቡራኬ ሰጥተዋል።

Pingback: cialis generic
Pingback: meloxicam for tooth pain
Pingback: augmentin antibiotic
Pingback: lasix medicine for urine
Pingback: diflucan oral medication
Pingback: viagra adverse events
Pingback: sémaglutide naturel
Pingback: semaglutida que tipo de medicamento es
Pingback: semaglutid kaufen polen
Pingback: doxycycline for heartworms in dogs
Pingback: metronidazole 500 mg gum infection
Pingback: kirkland minoxidil ingredients