በኢ/ኦ/ተ/ቤ/ የጌዴኦ ኮሬና ቡርጂ ሀገረ ስብከት

በጌዴኦ ኮሬና ቡርጂ ሀገረ ስብከት በቀን 26/02/2018 ዓ.ም በወጣው የሒሳብ ባለሙያ ክፍት የሥራ መደብ አመልካቾችን ለመቀበል ማስታወቂያ ማውጣታችን ይታወቃል። በዚሁ መሠረት መስፈርቱን አሟልታችሁ ለውድድር የቀረባችሁ አመልካቾች ጠቅላላ ውጤት ከዚህ በታች በሰንጠረዥ ባስቀመጥነው ውጤታችሁን ለመግለጽ እንወዳለን።

ኤክቱስ ኅዳር 24/2018 ዓ.ም

Scroll to Top