በኢ/ኦ/ተ/ቤ/ የጌዴኦ ኮሬና ቡርጂ ሀገረ ስብከት

ብፁዕ አቡነ ገሪማ የጌዴኦ ኮሬ ቡርጂ ሀገረ ስብከት ጳጳስና የቅዱስ ሲኖዶስ አባል ከተለያዩ የቤተክርስቲያን ልጆች ጋር ተወያዩ !!

ብፁዕ አቡነ ገሪማ የጌዴኦ ኮሬና ቡርጂ ሀገረ ስብከት ጳጳስና የቅዱስ ሲኖዶስ አባል በሀገረ ስብከቱ እየተከናወኑ ባሉ ስራዎችና በቀጣይ በሚተገበሩ ሥራዎች ዙሪያ ውይይት አደረጉ ።

ውይይቱ ከተደረገ በኋላም በአንዲዳ ደብረ ሰላም መድኃኔዓለም ቤተክርስቲያን የሚገኘውን አብነት ት/ቤት ፣አዲስ እየተገነባ የሚገኘዉን መንበረ ጵጵስናና በውስጡ እየለማ የሚገኘውን የጎሮ አትክልትና

የሀገረ ስብከቱን ጽ/ቤት ተጎብኝቷል።

Scroll to Top