በኢ/ኦ/ተ/ቤ/ የጌዴኦ ኮሬና ቡርጂ ሀገረ ስብከት

በቡርጂ ወረዳ ቤተክህነት ሀረወንጄ ቅ/ኪዳነምሕረት ቤተክርስቲያን የንዋየ ቅድሳት ድጋፍ ተደረገ!!

ኤክቱስ ሐምሌ 17/2017 ዓ.ምበጌዴኦ ኮሬና ቡርጂ ሀገረ ስብከት በቡርጃ ወረዳ ቤተክህነት ሥር ለምትገኘው ሀረወንጄ ቅ/ኪዳነ ምሕረት ቤተክርስቲያን ቅዱሳት መጽሐፍት ፣ንዋየ ቅድሳት ልብሰ ተክህኖ ጽና ፣መስቀል ፣አውድ እና ሌሎች ንዋየ ቅድሳትን ከብፁዕ አቡነ ገሪማ የሀገረ ስብከቱ ጳጳስና የሲኖዶስ አባል እጅ የቤተክርስቲያኑ ተወካይ ተቀብለዋል።

Scroll to Top