ኤክቱስ ሐምሌ 17/2017 ዓ.ምበጌዴኦ ኮሬና ቡርጂ ሀገረ ስብከት በቡርጃ ወረዳ ቤተክህነት ሥር ለምትገኘው ሀረወንጄ ቅ/ኪዳነ ምሕረት ቤተክርስቲያን ቅዱሳት መጽሐፍት ፣ንዋየ ቅድሳት ልብሰ ተክህኖ ጽና ፣መስቀል ፣አውድ እና ሌሎች ንዋየ ቅድሳትን ከብፁዕ አቡነ ገሪማ የሀገረ ስብከቱ ጳጳስና የሲኖዶስ አባል እጅ የቤተክርስቲያኑ ተወካይ ተቀብለዋል።


በኢ/ኦ/ተ/ቤ/ የጌዴኦ ኮሬና ቡርጂ ሀገረ ስብከት

ኤክቱስ ሐምሌ 17/2017 ዓ.ምበጌዴኦ ኮሬና ቡርጂ ሀገረ ስብከት በቡርጃ ወረዳ ቤተክህነት ሥር ለምትገኘው ሀረወንጄ ቅ/ኪዳነ ምሕረት ቤተክርስቲያን ቅዱሳት መጽሐፍት ፣ንዋየ ቅድሳት ልብሰ ተክህኖ ጽና ፣መስቀል ፣አውድ እና ሌሎች ንዋየ ቅድሳትን ከብፁዕ አቡነ ገሪማ የሀገረ ስብከቱ ጳጳስና የሲኖዶስ አባል እጅ የቤተክርስቲያኑ ተወካይ ተቀብለዋል።

