ኤክቱስ ሰኔ 13/2018 ዓ.ም
በጌዴኦ ኮሬና ቡርጂ ሀገረ ስብከት በኮሬ ዞን ወረዳ ቤተ ክህነት በደርባ ቅዱስ ሚካኤል ቤተ ክርስቲያን በትናንትናው በቅዱስ ሚካኤል ዓመታዊ በዓል ዕለት ሃያ ሁለት አዳዲስ አማንያን በጥምቀት የሥላሴ ልጅነትን አግኝተዋል።
መረጃው የደብሩ ሕዝብ ግንኙነት ነው።

በኢ/ኦ/ተ/ቤ/ የጌዴኦ ኮሬና ቡርጂ ሀገረ ስብከት
ኤክቱስ ሰኔ 13/2018 ዓ.ም
በጌዴኦ ኮሬና ቡርጂ ሀገረ ስብከት በኮሬ ዞን ወረዳ ቤተ ክህነት በደርባ ቅዱስ ሚካኤል ቤተ ክርስቲያን በትናንትናው በቅዱስ ሚካኤል ዓመታዊ በዓል ዕለት ሃያ ሁለት አዳዲስ አማንያን በጥምቀት የሥላሴ ልጅነትን አግኝተዋል።
መረጃው የደብሩ ሕዝብ ግንኙነት ነው።
