በኢ/ኦ/ተ/ቤ/ የጌዴኦ ኮሬና ቡርጂ ሀገረ ስብከት

የጌዴኦ ኮሬና ቡርጂ ሀገረ ስብከት ጽሕፈት ቤት ለጪጩ ደብረ ኃይል ቅዱስ ገብርኤል ወቅዱስ ፊልጶስ ቤተ ክርስቲያን ሰበካ ጉባኤ ለጸሐፊ መደብ ሠራተኛ ለመቅጠር ባወጣው ማስታወቂያ የተመዘገባችሁ ሰኞ ሰኔ 15/2018 ዓ.ም ከጠዋቱ 4:00 ሰዓት በማስታወቂያው መሠረት የተሟላ ዶክመንት ያስገባችሁ ብቻ በሀገረ ስብከቱ ጽሕፈት ቤት ለፈተና እንድትቀርቡ ስንል እናስታውቃለን!

ኤክቱስ ሰኔ 11/2018 ዓ.ም

Scroll to Top