በጌዴኦ ኮሬና ቡርጂ ሀገረ ስብከት በይርጋጨፌ ወረዳ ቤተ ክህነት በብፁዕ አቡነ ገሪማ የሀገረ ስብከቱ ጳጳስና የቅዱስ ሲኖዶስ አባል መሪነት አዲስ ወደሚገነባው ወደ ጨልባ ቅዱስ መርቆርዮስ ቤተ ክርስቲያን የካቲት 29/2018 ዓ.ም ጉዞ ስለተዘጋጀ ሁላችሁም እንድትሳተፉ መልእክታችንን እናስተላልፋለን!

በኢ/ኦ/ተ/ቤ/ የጌዴኦ ኮሬና ቡርጂ ሀገረ ስብከት
በጌዴኦ ኮሬና ቡርጂ ሀገረ ስብከት በይርጋጨፌ ወረዳ ቤተ ክህነት በብፁዕ አቡነ ገሪማ የሀገረ ስብከቱ ጳጳስና የቅዱስ ሲኖዶስ አባል መሪነት አዲስ ወደሚገነባው ወደ ጨልባ ቅዱስ መርቆርዮስ ቤተ ክርስቲያን የካቲት 29/2018 ዓ.ም ጉዞ ስለተዘጋጀ ሁላችሁም እንድትሳተፉ መልእክታችንን እናስተላልፋለን!
