የጌዴኦ ኮሬና ቡርጂ ሀገረ ስብከት ጽሕፈት በመጽሐፍ መምህርነት መደብ ሠራተኛ ለመቅጠር ባወጣው ማስታወቂያ መሠረት የተመዘገባችሁ የሥራ ልምድና የድጋፍ ደብዳቤ በመያዝ ሰኞ ታኅሣሥ 6/2018 ዓ.ም ከረዳዱ 5:00 ሰዓት በሀገረ ስብከቱ ጽሕፈት ቤት ለፈተና እንድትገኙ እየገለጽን በማስታወቂያው የተገለጸውን መሥፈርት የማያሟላ ተመዝጋቢ ለፈተና የማይቀመጥ መሆኑን ከወዲሁ እናሳውቃለን። / Uncategorized / By Public Relation ኤክቱስ ታኅሣሥ 1/2018 ዓ.ም