በኢ/ኦ/ተ/ቤ/ የጌዴኦ ኮሬና ቡርጂ ሀገረ ስብከት

የጌዴኦ ኮሬና ቡርጂ ሀገረ ስብከት ጽሕፈት በመጽሐፍ መምህርነት መደብ ሠራተኛ ለመቅጠር ባወጣው ማስታወቂያ መሠረት የተመዘገባችሁ የሥራ ልምድና የድጋፍ ደብዳቤ በመያዝ ሰኞ ታኅሣሥ 6/2018 ዓ.ም ከረዳዱ 5:00 ሰዓት በሀገረ ስብከቱ ጽሕፈት ቤት ለፈተና እንድትገኙ እየገለጽን በማስታወቂያው የተገለጸውን መሥፈርት የማያሟላ ተመዝጋቢ ለፈተና የማይቀመጥ መሆኑን ከወዲሁ እናሳውቃለን።

ኤክቱስ ታኅሣሥ 1/2018 ዓ.ም

Scroll to Top