በብፁዕ አቡነ ገሪማ የጌዴኦ ኮሬና ቡርጂ ሀገረ ስብከት ጳጳስና የቅዱስ ሲኖዶስ አባል መሪነት በቀን 15/6/2018 ዓ/ም በዕለተ እሁድ የዐቢይ ጾም ሁለተኛ ሳምንት ከጠዋቱ 1:00 ሰዓት ጀምሮ ስለሚካሄድ ሁላችሁም በዕለቱ እንድትገኙ ጥሪያችንን እናስተላልፋለን!
የጉዞ መነሻ አንዲዳ ደብረ ሰላም መድኃኔዓለም ቤተክርስቲያን

በኢ/ኦ/ተ/ቤ/ የጌዴኦ ኮሬና ቡርጂ ሀገረ ስብከት
በብፁዕ አቡነ ገሪማ የጌዴኦ ኮሬና ቡርጂ ሀገረ ስብከት ጳጳስና የቅዱስ ሲኖዶስ አባል መሪነት በቀን 15/6/2018 ዓ/ም በዕለተ እሁድ የዐቢይ ጾም ሁለተኛ ሳምንት ከጠዋቱ 1:00 ሰዓት ጀምሮ ስለሚካሄድ ሁላችሁም በዕለቱ እንድትገኙ ጥሪያችንን እናስተላልፋለን!
የጉዞ መነሻ አንዲዳ ደብረ ሰላም መድኃኔዓለም ቤተክርስቲያን
