የሀገረ ስብከቱ የአኃዛዊ መረጃ (ስታትስቲክስ) ክፍል ሥራና ኀላፊነት
፩. በሀገረ ስብከቱ ያሉ የምዕመናን መረጃ፣መዝገበ ልደትና ጥምቀት፣መዝገበ ህያዋን፣መዝገበ ሙታን እንዲሰራባቸው ያደርጋል፡፡
፪.በሀገረ ስብከቱ ያሉ አድባራትና አጥቢያ አብያተክርስቲያናት ማንኛውንም መረጃ ተመዝግቦ እንዲያዝ ያደርጋል፡፡
፫. በየዓመቱ መጨረሻ በህይወት ያሉቱን የሞቱን፣ አዳዲስ የተጠመቁትን እና ወደ ሌላ ቤተ እምነት የፈለሱትን መረጃን ፣ለአስተዳደር ጉባኤ ያቀርባል፡፡