በኢ/ኦ/ተ/ቤ/ የጌዴኦ ኮሬና ቡርጂ ሀገረ ስብከት

የሀገረ ስብከቱ የቁጥጥር ክፍል ሥራና ኀላፊነት

፩.ልዩ ልዩ ገቢና ወጪ የተደረገባቸውን ካርኒዎችና ሰነዶች ህጋዊ መሆናቸውን ይመረምራል እንዲሁም ገንዘቡ በትክክል ተቆጥሮ በባንክ መቀመጡን ያረጋግጣል ፡፡

፪.የሒሳቡ አያያዝ አጠባበቅ ትክክል መሆኑንና አለመሆኑን በዝርዝር መዝግቦ በየሦስት ወር  ለአስተዳደር ጉባኤ ሪፖርት ያቀርባል፡፡

፫. ከሚመለከታቸው ክፍሎች ጋር የሀገረ ስብከቱን ንብረት በየዓመቱ ኦዲት ያደርጋል፡፡

፬. በሀገረ ስብከቱ ለዓመት ከተመደበው በጀት በላይ ወጪ እንዳይሆን ይቆጣጠራል፡፡

Scroll to Top
በኢ/ኦ/ተ/ቤ/ የጌዴኦ ኮሬና ቡርጂ ሀገረ ስብከት