በኢ/ኦ/ተ/ቤ/ የጌዴኦ ኮሬና ቡርጂ ሀገረ ስብከት

ታላቅ መንፈሳዊ በዓለ ንግሥና መንፈሳዊ ጉባኤ በጌዴኦ ኮሬና ቡርጂ ሀገረ ስብከት በመንበረ ጵጵስናና ወናጎ ወረዳ ቤተ ክህነት ሥር በሚገኘው በዲላ ዳግማዊት ጌቴሴማኒ በዓታ ለማርያም ቤተ ክርስቲያን ከታህሳስ 2 እስከ 5 ድረስ ስለተዘጋጀ ሁላችሁም እንድትገኙ ቅድስት ቤተ ክርስቲያን መንፈሳዊ ጥሪዋን ታስተላልፋለች።

ኤክቱስ ኅዳር 22/2018 ዓ.ም

Scroll to Top