በጌዴኦ ኮሬና ቡርጂ ሀገረ ስብከት በዲላና ወናጎ ወረዳ ቤተ ክህነት ሥር በሚገኘው የኦቲልቾ የስብከተ ወንጌል ኬላ በብፁዕ አቡነ ገሪማ የሀገረ ስብከቱ ጳጳስና የቅዱስ ሲኖዶስ አባል መሪነት የካቲት 15/2018 ዓ.ም ስለተዘጋጀ ሁላችሁም ምዕመናን በቦታው ተገኝታችሁ የጉዞው ተሳታፊ እንድትሆኑ በቅድስት ቤተ ክርስቲያን ስም መንፈሳዊ መልእክታችንን እናስተላልፋለን!
የጉዞ ቀን- የካቲት 15/2018 ዓ.ም ዕለተ ሰንበት
የጉዞው ሰዓት – ከጠዋቱ 1:00 ሰዓት
መነሻ ቦታ – የአንዲዳ ደብረ ሰላም መድኃኔዓለም ቤተ ክርስቲያን
መድረሻ ቦታ – የኦቲልቾ የስብከተ ወንጌል ኬላ
